Thesis Open Access

ፅብረቃ ተኮር መጻፍዘዴየመፃፍችሎታንለማጎልበትያለውአስተዋፅኦ፤በኦሮሚያክልል በምዕራብ ወለጋዞን በወረጅሩሁለተኛደረጃትምህርትቤትአማርኛንእንደሁለተኛቋንቋ በሚማሩበዘጠነኛ ክፍልተማሪዎችተተኳሪነት፡፡

መልካሙኤባ…


MARC21 XML Export

<?xml version='1.0' encoding='UTF-8'?>
<record xmlns="http://www.loc.gov/MARC21/slim">
  <leader>00000nam##2200000uu#4500</leader>
  <controlfield tag="005">20250805082203.0</controlfield>
  <controlfield tag="001">15352</controlfield>
  <datafield tag="856" ind1="4" ind2=" ">
    <subfield code="s">456946</subfield>
    <subfield code="z">md5:711e4e2860067dbc62bc84b0928ace29</subfield>
    <subfield code="u">https://zenodo.org/record/15352/files/MALKAMU END RESEARCH (2).pdf</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="542" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="l">open</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="260" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="c">2025-08-05</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="909" ind1="C" ind2="O">
    <subfield code="p">user-20-25</subfield>
    <subfield code="o">oai:zenodo.org:15352</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="100" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="a">መልካሙኤባ…</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="245" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="a">ፅብረቃ ተኮር መጻፍዘዴየመፃፍችሎታንለማጎልበትያለውአስተዋፅኦ፤በኦሮሚያክልል  በምዕራብ ወለጋዞን በወረጅሩሁለተኛደረጃትምህርትቤትአማርኛንእንደሁለተኛቋንቋ  በሚማሩበዘጠነኛ ክፍልተማሪዎችተተኳሪነት፡፡</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="980" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="a">user-20-25</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="540" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="u">http://www.opendefinition.org/licenses/odc-by</subfield>
    <subfield code="a">Open Data Commons Attribution License</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="650" ind1="1" ind2="7">
    <subfield code="a">cc-by</subfield>
    <subfield code="2">opendefinition.org</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="520" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="a">&lt;p&gt;ታሪኩለገሰ (ዶ/ር)&lt;/p&gt;

&lt;p&gt;የጥናቱአቢይዓላማበፅብረቃተኮርመፃፍየመፃፍችሎታንበማጎልበትረገድያለውንአስተዋፅኦመመርመር ነበር፡፡የጥናቱአካባቢበኦሮሚያክልልበምዕራብወለጋዞንበለታስቡወረዳበወረጅሩሁለተኛደረጃ ትምህርትቤትነዉ፡፡ትምህርትቤቱየተመረጠውበዓላማተኮርየእጣናሙናነው፡፡ በዚሁትምህርትቤትበ2014ዓ.ምበ9ኛAእና9ኛBክፍልየሚማሩ50ተማሪዎችየጥናቱተሳታፊዎች ሆነዋል፡፡ጥናቱፈትነታዊ(የሁለትቡድንቅድመናድህረ)ነው፡፡ለመረጃመሰብሰቢያፈተናዎችአገልግሎት ላይውለዋል፡፡የቅድመትምህርት የመፃፍፈተና የተሳታፍዎችን ዳራዊ እውቀት ለመለካትና የጥናቱን ተሳታፍዎችለመምረጥተግባራዊተደርጓል፡፡ለስድስትሳምንታትበሳምንትሁለትቀንለጥናቱተሳታፍዎች ትምህርትተሰጥቷል፡፡ተሳታፍዎችበተሰጠውትምህርትያመጡትንለውጥለመለካትበድህረትምህርትፈተና መረጃተሰብስቧል፡፡መረጃውምበገላጭስታትስቲክስ (በአማካይና በመደበኛልይይትእና በድምዳሜያዊ (ነጠላ ልይይት) ተተንትኗል፡፡በውጤትትንተናውምበቅድመናድህረትምህርትፈተና አማካይውጤት መካከል ጉልህ ልዩነት (p,&amp;lt; 0.05) ታይቷል፡፡ይህም የተማሪዎች የመፃፍ ችሎታ መሻሻሉን አሳይቷል፡፡በተመሳሳይ የጥናቱን ተሳታፍዎች የመፃፍ ችሎታ ለመፈተሽ የቅድመ ትምህርት የመጻፍ ችሎታ እና ትምህርቱ ከተሰጠ ቦሃላ የመጣውን ለውጥ ለማወቅ የድህረ ትምህርት የመጻፍ ችሎታን በጥናቱ ተሳታፍዎች ተሞልቷል፡፡በውጤቱም በቅድመና ድህረትምህርት የመፃፍ ችሎታ አማካይ ውጤት መካከል በስታትስቲክስ ጉልህ (p&amp;lt;0.05) ልዩነት ታይቷል፡፡ይህም በፅብረቃተኮር መፃፍ የመፃፍ ችሎታን መማር የመፃፍ ችሎታ በመነሳሳት ረገድ አዎንታዊ ሚና እንዳለው አመላክቷል፡፡በፅብረቃተኮር መፃፍ የመፃፍ ትምህርት ሂደት የጽብረቃተኮር መፃፍ የመጻፍ ችሎታን ለመመርመር የተማሪዎች የማስተማሪያ መሳሪያ በመረጃ ምንጭነት አገልግሎዋል፡፡ይህም ተሳታፍዎቹ በጥናቱ መነሻ ስለፅብረቃተኮር መፃፍ ከነበራቸው ግንዛቤ አንፃር የፅብረቃተኮር መፃፍ የመጻፍ ችሎታን ግንዛቤያቸው እንደተሻሻለ አመላክቷል፡፡ በውጤቱ መሰረት በፅብረቃተኮር መፃፍ መፃፍን ማስተማር የተማሪዎችን የመፃፍ ችሎታ ለማሳደግ የጎላ ሚና ስላለው በመፍትሄነት ተጠቁሟል፡&lt;/p&gt;</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="773" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="n">doi</subfield>
    <subfield code="i">isVersionOf</subfield>
    <subfield code="a">10.20372/nadre:15351</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="024" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="a">10.20372/nadre:15352</subfield>
    <subfield code="2">doi</subfield>
  </datafield>
  <datafield tag="980" ind1=" " ind2=" ">
    <subfield code="a">publication</subfield>
    <subfield code="b">thesis</subfield>
  </datafield>
</record>
0
0
views
downloads
All versions This version
Views 00
Downloads 00
Data volume 0 Bytes0 Bytes
Unique views 00
Unique downloads 00

Share

Cite as